Tuesday, August 27, 2013

ሶስቱ ላሞች እና ኢትዮጲያውያን


በአንድ ወቅት ማንም ጠላት ያልደፈራቸው ጥቁር....ዳልቻ ወይም ቡኒ.....ነጭ.....ላሞች ነበሩ የጥንካሬያቸው እና የመከበራቸው ሚስጥር አንድም ጠቢብ ሆው በሌላም በኩል በብዛታቸው ጠንካራ ሆነው ነበር........ ጥበባቸው ሶስቱ ምግባቸውን በብዛት ለማግኘት እና ጠላት ሲመጣ ያማናቸውንም የዋላ ክፍል እንዳያገኝ ቀጣቸውን ገጥመው ሳር መጋጣቸው እና አንዱ አንዱን የመጠበቅ ዘዲያቸው ነው .....አያ ጅቦ ከጎደኞቹ ጋር ይሆን እና ላሞቹን ሊበላ ይመጣል ላሞቹም በፈጠሩት የመተባበር ጥንካሬ በጠላሉ ጅቦቹን በፊት እግሮቻቸው እረግጠዋቸው አባረሮቸው በሁለተኛውም ቀን እንደዛው ሊበሉአቸው አስበው ሳይሳካላቸው ኤዱ በሶስተኛውም ቀን እንደዛው ሳይሳካላቸው ኤዱ...ከዛ ከየፍጥረቱ ብል አይጠፋም እና አንዱ የጅቦች ብል አንድ አሳብ አለኝ አላቸው እና ለጎደኞቹ ብላቱን እንዲ በማለት ነገራቸው ....እዚ ላሞች እንዳንበላቸው ዘዴ ተጠቅመውብናል ምክንያቱም በመጀመሪያ ሶስት ሆነው የሶስት ላም ጉልበት ማግኘታቸው ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ከዋላ ዘርጥጠን እንዳንበላቸው ቂጣቸውን ገጥመው አንዱ የሌላውን በመጠባበቃቸው ነው አለና ለጎደኞቹ ሲነግራቸው እና ምን እናርግ አሉት ጎደኞቹ ከዛ አያ ጅቦ ኮፈስ በማለት መከፋፈል ነዋ አላቸው እንዴት ሲሉት ዘዴ አለኝ አላቸው እና ተከተሉኝ አላቸው ጎደኞቹን ከዛ ወደ ላሞቹ በመቅረብ እንደምን አመሻችው ላሞች ሲላቸው በመገረም ደና እድዚያብኤር ይመስገን ብለው መለሱላቸው ለጅቦቹ ከዛ ጅቡ ጉሮሮውን ጠረግ አድርጎ ዛሬ ልንበላችው አይደለም የመጣነው ነገር ግን አንድ ነገር ልንነግራችው ነው የመጣነው እሱም ለናንተ የሚጠቅም ነው ብለን እናስባለን ከተጠቀማችውበት አለና ፀጥ አለ የነሱን ይሁንታ ለማግኘት ከዛ አንዱ ላም ከማህከላቸው ምንድነው ነገሩ ብሎ አያ ጅቦን ሲጠይቀው አያ ጅቦም እየውላችው ዘመዶቼ እኛ እኮ ወደናንተ ስንመጣ እኮ ነጩአ ላም እየታየችን ነው እሳ ባትኖር እኮ በመአከላችው እኛም እናንተን ለመብላት አንመኛም እናንተም በሰላም ሳራችውነ ትግጣላችው አላቸው እና ደና እደሩ በለዋቸው ኤዱ ከዛ ቡኒው እና ጥቁሩ ላም ይጠራሩ እና አያ ጅቦ ያለው እኮ ትክክል ሳዮን አይቀርም ነጩ ጎላ ብሎ ነው የሚታየው ከኔ እና ካንተ ከለር አሉ ከዛ ለምን አናባረውም አሉና አባረሩት እነ አያጅቦም በቀላሉ ቅርጭም አድርገው በሉት በሁለተኛው ቀንም መጡ እና ሁለቱን ሊበሉ ሲያስቡ አቃታቸው ከዛ ያንኑ ዘዴ ተጠቅሞ ለላሞቹ እኛ እኮ የምንመኛው ቡኒው ከጥቁሩ ስለሚታይ እሱን አይተን ነው የምንመጣው ሲላቸው ጥቁሩ እኔ ለምን በሰላም ሳሬን አልበላም ይል እና ቡኒውን ያባርረዋል ከዛ አያ ጅቦ መጣና ብቻ ለብቻ ቀረጣጥፎ በላቸው የባላል ..............ባውን ጊዜም ቢሆን የትግራዩ ቡድን ወያኔ የአያ ጅቦን ስልት እየተጠቀመ ለ 22 አመት እረግጦ እና ነፃነታችንን ገፎን እየኖረ ይገኛል ...ሆሮሞሁን አማራው የቀድሞውን ስራት ሊመልስብክ ነው........አማራውን ሆሮሞው አገርክን ሊገነጥልብክ ነው.....ጋምቤላውን መሬቱን ሲነጥቀው ለልማት......አፋሩን መሬቱን ለባህድ ሲሰጥበት ሰፈራ......ኦርቶዶክሱን ሙሰሊሙ ሊያርድክ ነው......ሙስሊሙን ኦርቶዶክሱ ስጉሳዊውን ስራት ሊመልስብክ ነው.....እያለ ለ 22 አመት በጥቂቶች የትግራይ ሰዎች እየገዛን ይገኛል ...ነገር ግን ወያኔ በምናባችን ከሳለልን ጠላት ይልቅ እራሱ በጋድ እና በተግባር እዝባችንን በብዙ እጥፍ እየሰቃየው ይገኛል....ስለሆነም ለአገሬ ሰዎች የምላችው ነገር ቢኖር ወያኔ የትግራዩ ቡድን በአሳብ ከሳለልን ጠላትነት ወጥተን አውን በተግባር እዝባችንን ለችግር እና ለነፃነት እጦት የዳረገንን የትግራዩ ቡድን ወያኔ ላይ በአንድነት የምንነሳበት ወቅት ነው በኢትዮጲያ ምድር ማንም የማንም ጠላት አይደለም የሁሉም ቤሮች ገዢዎች ነበሩ የሁሉም ቤሮች ባሮች ነበሩ ወያኔ እድሜውን ለማራዘም ነው ያሎነ ታሪክ ፅፎ ለመግዛት የሚፈልገው ስለሆነም ለአገራችን ነፃነት በሚቀርበን እና የኔን አሳብ በግልፅ ይረዳልኛል በምንለው የፖለቲካ ፓርቲ ውስጥ ታቅፈን ወይም ደግሞ የግላችንን አስተወፆ እያደረግን የትግራዩን ቡድን የሆነውን ወያኔን መታገል ይኖርብናል........እንደ ላሞቹ አንሞኝ ጅቦቹ ብቻ ለብቻ እንዳይበሉን አንድ እንሁን ከነፃነት በዋላ ሁሉም ሰው በነፃነት የፈለገውን ነገር ማከናወንም ሆነ ማድረግ ይችላል....አንድነት አይል ነው...
........በልጉ ካሳ ከኢትዮጲያ አዲስ አበባ.....

No comments:

Post a Comment