Tuesday, August 27, 2013

ሶስቱ ላሞች እና ኢትዮጲያውያን


በአንድ ወቅት ማንም ጠላት ያልደፈራቸው ጥቁር....ዳልቻ ወይም ቡኒ.....ነጭ.....ላሞች ነበሩ የጥንካሬያቸው እና የመከበራቸው ሚስጥር አንድም ጠቢብ ሆው በሌላም በኩል በብዛታቸው ጠንካራ ሆነው ነበር........ ጥበባቸው ሶስቱ ምግባቸውን በብዛት ለማግኘት እና ጠላት ሲመጣ ያማናቸውንም የዋላ ክፍል እንዳያገኝ ቀጣቸውን ገጥመው ሳር መጋጣቸው እና አንዱ አንዱን የመጠበቅ ዘዲያቸው ነው .....አያ ጅቦ ከጎደኞቹ ጋር ይሆን እና ላሞቹን ሊበላ ይመጣል ላሞቹም በፈጠሩት የመተባበር ጥንካሬ በጠላሉ ጅቦቹን በፊት እግሮቻቸው እረግጠዋቸው አባረሮቸው በሁለተኛውም ቀን እንደዛው ሊበሉአቸው አስበው ሳይሳካላቸው ኤዱ በሶስተኛውም ቀን እንደዛው ሳይሳካላቸው ኤዱ...ከዛ ከየፍጥረቱ ብል አይጠፋም እና አንዱ የጅቦች ብል አንድ አሳብ አለኝ አላቸው እና ለጎደኞቹ ብላቱን እንዲ በማለት ነገራቸው ....እዚ ላሞች እንዳንበላቸው ዘዴ ተጠቅመውብናል ምክንያቱም በመጀመሪያ ሶስት ሆነው የሶስት ላም ጉልበት ማግኘታቸው ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ከዋላ ዘርጥጠን እንዳንበላቸው ቂጣቸውን ገጥመው አንዱ የሌላውን በመጠባበቃቸው ነው አለና ለጎደኞቹ ሲነግራቸው እና ምን እናርግ አሉት ጎደኞቹ ከዛ አያ ጅቦ ኮፈስ በማለት መከፋፈል ነዋ አላቸው እንዴት ሲሉት ዘዴ አለኝ አላቸው እና ተከተሉኝ አላቸው ጎደኞቹን ከዛ ወደ ላሞቹ በመቅረብ እንደምን አመሻችው ላሞች ሲላቸው በመገረም ደና እድዚያብኤር ይመስገን ብለው መለሱላቸው ለጅቦቹ ከዛ ጅቡ ጉሮሮውን ጠረግ አድርጎ ዛሬ ልንበላችው አይደለም የመጣነው ነገር ግን አንድ ነገር ልንነግራችው ነው የመጣነው እሱም ለናንተ የሚጠቅም ነው ብለን እናስባለን ከተጠቀማችውበት አለና ፀጥ አለ የነሱን ይሁንታ ለማግኘት ከዛ አንዱ ላም ከማህከላቸው ምንድነው ነገሩ ብሎ አያ ጅቦን ሲጠይቀው አያ ጅቦም እየውላችው ዘመዶቼ እኛ እኮ ወደናንተ ስንመጣ እኮ ነጩአ ላም እየታየችን ነው እሳ ባትኖር እኮ በመአከላችው እኛም እናንተን ለመብላት አንመኛም እናንተም በሰላም ሳራችውነ ትግጣላችው አላቸው እና ደና እደሩ በለዋቸው ኤዱ ከዛ ቡኒው እና ጥቁሩ ላም ይጠራሩ እና አያ ጅቦ ያለው እኮ ትክክል ሳዮን አይቀርም ነጩ ጎላ ብሎ ነው የሚታየው ከኔ እና ካንተ ከለር አሉ ከዛ ለምን አናባረውም አሉና አባረሩት እነ አያጅቦም በቀላሉ ቅርጭም አድርገው በሉት በሁለተኛው ቀንም መጡ እና ሁለቱን ሊበሉ ሲያስቡ አቃታቸው ከዛ ያንኑ ዘዴ ተጠቅሞ ለላሞቹ እኛ እኮ የምንመኛው ቡኒው ከጥቁሩ ስለሚታይ እሱን አይተን ነው የምንመጣው ሲላቸው ጥቁሩ እኔ ለምን በሰላም ሳሬን አልበላም ይል እና ቡኒውን ያባርረዋል ከዛ አያ ጅቦ መጣና ብቻ ለብቻ ቀረጣጥፎ በላቸው የባላል ..............ባውን ጊዜም ቢሆን የትግራዩ ቡድን ወያኔ የአያ ጅቦን ስልት እየተጠቀመ ለ 22 አመት እረግጦ እና ነፃነታችንን ገፎን እየኖረ ይገኛል ...ሆሮሞሁን አማራው የቀድሞውን ስራት ሊመልስብክ ነው........አማራውን ሆሮሞው አገርክን ሊገነጥልብክ ነው.....ጋምቤላውን መሬቱን ሲነጥቀው ለልማት......አፋሩን መሬቱን ለባህድ ሲሰጥበት ሰፈራ......ኦርቶዶክሱን ሙሰሊሙ ሊያርድክ ነው......ሙስሊሙን ኦርቶዶክሱ ስጉሳዊውን ስራት ሊመልስብክ ነው.....እያለ ለ 22 አመት በጥቂቶች የትግራይ ሰዎች እየገዛን ይገኛል ...ነገር ግን ወያኔ በምናባችን ከሳለልን ጠላት ይልቅ እራሱ በጋድ እና በተግባር እዝባችንን በብዙ እጥፍ እየሰቃየው ይገኛል....ስለሆነም ለአገሬ ሰዎች የምላችው ነገር ቢኖር ወያኔ የትግራዩ ቡድን በአሳብ ከሳለልን ጠላትነት ወጥተን አውን በተግባር እዝባችንን ለችግር እና ለነፃነት እጦት የዳረገንን የትግራዩ ቡድን ወያኔ ላይ በአንድነት የምንነሳበት ወቅት ነው በኢትዮጲያ ምድር ማንም የማንም ጠላት አይደለም የሁሉም ቤሮች ገዢዎች ነበሩ የሁሉም ቤሮች ባሮች ነበሩ ወያኔ እድሜውን ለማራዘም ነው ያሎነ ታሪክ ፅፎ ለመግዛት የሚፈልገው ስለሆነም ለአገራችን ነፃነት በሚቀርበን እና የኔን አሳብ በግልፅ ይረዳልኛል በምንለው የፖለቲካ ፓርቲ ውስጥ ታቅፈን ወይም ደግሞ የግላችንን አስተወፆ እያደረግን የትግራዩን ቡድን የሆነውን ወያኔን መታገል ይኖርብናል........እንደ ላሞቹ አንሞኝ ጅቦቹ ብቻ ለብቻ እንዳይበሉን አንድ እንሁን ከነፃነት በዋላ ሁሉም ሰው በነፃነት የፈለገውን ነገር ማከናወንም ሆነ ማድረግ ይችላል....አንድነት አይል ነው...
........በልጉ ካሳ ከኢትዮጲያ አዲስ አበባ.....

ሰበር ዜና “ወልቂጤ በፌደራል መንግስት ቁጥጥር ስር ዋለች”

“ወልቂጤ በፌደራል መንግስት ቁጥጥር ስር ዋለች”
የወልቂጤ ከተማ ፍትሕና ፀጥታ ቢሮ እና የከተማችን ደህንነት ቢሮዎች የህዝበ ሙስሊሙን ሰላማዊ የመብት ጥየቃ ጉዞን መግታት አልቻላቹምበሚል እጃቸውን እንዲያወጡ ተደርጎ በአሁኑ ሰዓት በሙስሊሞች ወቅታዊ ጉዳይ ክትትል ሙሉ በሙሉ ለፌደራል ደህንነቱ አቶ “ከድር ሽኩር” ለተባለው ግለ ሰብ መተውና ከፌደራሉ ዋና መስራያ ቤት በተላኩለት ፌደራል ወታደሮች በመታገዝ የከተማችንን ሙስሊም ወጣቶች እያሰሰ ወደ ወህኔ እየጣለ ይገኛል :
ዛሬን ጨምሮ ያለፉት አራት ቀናት ከተማችን በወታደሮች ስትታመስ ነው ዉላ የምታድረው:
በዚህ አራት ቀን 5 ሙስሊም ወንድሞቻችንለእስር ተዳርገዋል: እነርሱም የት እንደተጣሉ ማንም ሊያቅ ካለመቻሉ ባሻገር እጅግ አሰቃቂ ድብደባ እየደረሰባቸው መሆኑን መረጃዎች ጠቁመዋል:
አላህ ይርዳን ዱዓ አድርጉልን!!

Thursday, August 22, 2013

ሰበር ዜና በአሜሪካ ግቢ ቦምብ እላያችን ላይ ሳይፈነዳብን ተገኘልን


በአሜሪካ ግቢ ቦምብ እላያችን ላይ ሳይፈነዳብን ተገኘልን

"
ምስጋና ለኢትዬጲያ ፌደራል ፖሊስ እና ለብሄራዊ መረጃ እናደህንነት ኤጀንሲ ጥምር የጸረ ሽብር ቡድን ግብረ ሃይል" 
በአዲስ አበባ ከተማ በአዲስ ከተማ ከተማ በተለምዶ በአሜሪካግቢ ራስ ስዩም ሆቴል አጠገብ ወደ አርባምንጭ ከተማ ጭነትየሚጫንበት ቦታ አካባቢ በሚገኘው ራህመት ኤጀንሲ በር ላይ ኮድየታርጋ ቁጥር 73189 በሆነ አንድ |የጭነት ማመላለሻ አይሱዙጎማ
ስር የአጅ ቦምብ ተገኘ ተባለላቹ፡፡፤ ይህን የእጅ ቦምብ የአዲስአበባ ከተማ መደበኛ ፖሊሶች ቀደም ብለው በእጃቸው ይዘውትእንደነበር የአይን እማኞች ገልጸዋል፡፤የእጅ ቦምቡን ጠዋት ይዘውት ከነበሩት ሁለት ፖሊሶች መካከል የአንዱ ፎቶ ከዚህበታች ተያይዞ ቀርቧል|፡፡ሙስሊሙ የመረጃ ሰው ሆኗል፡፡አልሃምዱሊላህ ይህ ቦምብ አፈንጂው እና ቦምባ አምካኞችያደረጉት ትንቅንቅ አንድ ወንድም ያደረሰኝን መረጃ ላካፍላችሁ፡፡ የተቀረውን መረጃ በቦታው ከነበሩ እና ከኢቲቪ ማጣራትትችላላችሁ

"
አንድ ግለሰብ ቦምብ ይዞ በመምጣት አንድ የጭነት መኪና ጎማ ስር ቦምቡን አስቀምጦ ዞር ይላል፡፤ በመቀጠልም ይህግለሰብ ከቆይታዎች ቡሃላ ተመልሶ በመምጣት እዛው አካባቢ ይቆማል፡፡ በመቀጠልም ፖሊስ ይህን ግለሰብ በቁጥጥር ስርያውለዋል፡፡ከዛ ፖሊስ ይህን ግለሰብ ሲፈትሸው ሌላም ቦምቦች በኪሱ ስር ያገኛሉ፡፡ ከዛ የፌደራል ፖሊስ እና የብሄራዊመረጃ እና ደህንነት ኤጀንሲ የጸረ ሽብር ግብረሃይል ይህን አሸባሪ ግለሰብ በህዝብ እና በንብረት ላይ ጉዳት ሳያደርስበቁጥጥር ስር አዋሉት፡፤
ከዛ የፈንጂ አምካኝ ግብረሃይል መጣና መኪናው ጎማ ስር የተቀመጠውን ቦምብ እንዳይፈነዳ በጥንቃቄ በማድረግ አክሸፈው፡፤ከዛ በቃ ድራማው በሚገርም ሁኔታ በመጠናቀቁ ቀረጻ ተካሂዶለታል፡፡ በጥሞና ስላነበባችሁልኝ አመሰግናለው"
ቆይ ትንሽ ልጨምርላችሁ ይህ አሸባሪ ግለሰብ እራሱ ያስቀመጠው ቦምብ ጋር በመምጣት መፍንዳት እና አለመፈንዳቱንየሚጠባበቀው ምንኛ አስገራሚ አሻባሪ ነው???? ቀጥሎም ለሌላ ተልኮ የሚሆን ቦምቦችን በኪሶ ሸክፎ ይዞ ነበር፡፤ይህንንምአደገኛ ሊፈጸም የነበረውን የሽብር ጥቃት በማስመለከት ለኢቲቪ ዜና የሚሆን ድራማ ይህ አሸባሪ ግለሰብ ከፌደራል ፖሊስእና ከብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት ኤጀንሲ የጸረ ሽብር ግብረ ሃይሉ ጋር በመሆን ሲከውን እንደነበር የአይን እማኞችገልጸዋል፡፡ የዚህን ሙሉ ዜና ዝርዝር ማታ ኢቲቪ ዜና ላይ ይጠብቁ:;
ከዚህ ቀደም በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያም ተመሳሳይ ጠቀጣጣይ የሆኑ ሁለት ስሊንደሮች ተቀምጠው መገኘታቸው ኢቲቪዘግቦልን ነበር፡፡ደሞ ሌላ ቀን ምን አይነት ነገር መያዡን እንሰማ ይሆን???? ፡፡
ምናለ ኢትዬጲያ ሃገሬ ለአለም ሰላም ሁሌም በምታደርገው ጥረት የምትደነቅ በመሆኗ እንዲህ አይነት የፀረ ሽብር ግብረሃይሏን ችሎታ ለሌሎች ሃገሮችም ልምዷን ብታካፍል እና ቦምቦች ሳይፈነዱባቸው ሁሌም ከነአሸባሪው በቁጥጥር ስር እንዲያውሉ ብትረዳቸው ?????
እኔስ ምንም አልልም ግን ብቻ ይሄ ድራማ እንዲ እያጃጃለን አንድ ቀን የምር አፈንድተውት እንዳይጨርሱን እሰጋለው!!!
ለማንኛውም ቦንቦቹ ሳይፈነዱ በቁጥጥር ስር ስለዋሉ አልሃምዱሊላህ በዚህኛው ድራማ ሂወታችንን አልቀጠፉብንም፡፡
አላህ የኢትዬጲያን ህዝብ ለድራማ ተብሎ ከሚደረስ ጥቃት ይጠብቅልን!!!!