Tuesday, August 27, 2013

ሰበር ዜና “ወልቂጤ በፌደራል መንግስት ቁጥጥር ስር ዋለች”

“ወልቂጤ በፌደራል መንግስት ቁጥጥር ስር ዋለች”
የወልቂጤ ከተማ ፍትሕና ፀጥታ ቢሮ እና የከተማችን ደህንነት ቢሮዎች የህዝበ ሙስሊሙን ሰላማዊ የመብት ጥየቃ ጉዞን መግታት አልቻላቹምበሚል እጃቸውን እንዲያወጡ ተደርጎ በአሁኑ ሰዓት በሙስሊሞች ወቅታዊ ጉዳይ ክትትል ሙሉ በሙሉ ለፌደራል ደህንነቱ አቶ “ከድር ሽኩር” ለተባለው ግለ ሰብ መተውና ከፌደራሉ ዋና መስራያ ቤት በተላኩለት ፌደራል ወታደሮች በመታገዝ የከተማችንን ሙስሊም ወጣቶች እያሰሰ ወደ ወህኔ እየጣለ ይገኛል :
ዛሬን ጨምሮ ያለፉት አራት ቀናት ከተማችን በወታደሮች ስትታመስ ነው ዉላ የምታድረው:
በዚህ አራት ቀን 5 ሙስሊም ወንድሞቻችንለእስር ተዳርገዋል: እነርሱም የት እንደተጣሉ ማንም ሊያቅ ካለመቻሉ ባሻገር እጅግ አሰቃቂ ድብደባ እየደረሰባቸው መሆኑን መረጃዎች ጠቁመዋል:
አላህ ይርዳን ዱዓ አድርጉልን!!

No comments:

Post a Comment