WE NEED JUSTICE!
Tuesday, July 30, 2013
አሳዛኝ ዜና ኢትዮጵያዊቷ የቤት ሰራተኛ ራሷን አጠፋች
በሳዑዲ አረቢያ ኢትዮጵያዊት የቤት ሰራተኛ በአሰሪዎቿ ቤት በኤሌክትሪክ ገመድ አንገቷን በማነቅ እና ከወንበር በመዝለል ራሷን ማጥፋቷን
ኤሚሬትስ 247
የተሰኘ ድረ ገፅ ዘገበ፡፡አፍላጅ በተሰኘ አካባቢ የሚኖረው አሰሪዋ ሰራተኛው በመኝታ ክፍሏ ውስጥ ታንቃ እንዳገኛት ለፖሊስ መናገሩን ድረ ገፁ ዘግቧል፡፡የኢትዮጵያዊቷ ሞት ገና በመጣራት ላይ መሆኑን ድረ ገፁ ጨምሮ ገልጿል፡፡
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment