WE NEED JUSTICE!
Tuesday, August 6, 2013
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት በአዲስ አበባ ለሚገኙ ከ30 በላይ ኢምባሲና የቆንስላ ፅ/ቤቶች በመጪው አርብ የሽብር ጥቃት ሊፈፀም እንደሚችል አስጠነቀቀ ::
ሰበር ዜና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት በአዲስ አበባ ለሚገኙ ከ30 በላይ ኢምባሲና የቆንስላ ፅ/ቤቶች በመጪው አርብ የሽብር ጥቃት ሊፈፀም እንደሚችል አስጠነቀቀ ::
የኢሳት የአዲስ አበባ ምንጮች ያወጡትና በምሽት ዜናው ኢሳት በዘገበው መሰረት መንግስት እራሱ አቀናብሮ በመጪው አርብ በአውቶብሶች! ታክሲ! ቤተ ክርስቲያን ! መስኪዶች ሊፈፅም ከሚችለው ጥቃት ህብረተሰቡ እንዲጠነቀቅ መረጃውን በማዳረስ ሰብአዊ ግዴታችንን እንወጣ:::
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment